ቴክኖሎጂን ተጠቅመን የእግዚአብሄርን መንግስት ለመገንባት ጊዜው አሁን ነው።


እነዚህ የበየነመረብ መድረኮች ብዙ ጉድለቶች ቢኖሩባቸውም በአለም ላይ ብዙ ሰዎችን ይደርሳሉ።


እንደ ቤተክርስቲያን ቴክኖሎጂን በእግዚአብሄር መንግስት ወስጥ እንደመሳሪያ ማየት ስንጀምር እያንዳንዱ መስተጋብር፤ ፖስቶችም ይሁኑ አስተያየቶች የክርስቶስን ፍቅር ለማካፍል እውነተኛ እድል ይሆናል!


ምናልባት አገልግሎትዎ አሁን በበየነመረብ ላየ ይገኝ ይሆናል። ግን ብዙም እንቅስቃሴ ላይኖረው ይችላል። ወይም ደግሞ ቤተክርስቲያኖ ወደ ዲጂታል አለም ውስጥ ገና አልገባ ይሆናል።




ጠለቅ ብለን እንመልከት


ማህበረሰብ

የማህበረሰብ ፅንሰ-ሀሳብ ለቤተክርስቲያኗ ማዕከላዊ ነው - እና የመስመር ላይ ተሞክሮ ቁልፍ ክፍል! ስለታወቁ ማህበረሰቦች እና ማዕቀናት ማህበረሰቦች እንማራለን እና ዲጂታል ዓለም ከዚህ በፊት ሊቆጡ የማይችሉ ሰዎችን ለመድረስ እድሉን እንዴት እንደሚሰጠን እንማራለን.


የተደራሽነት ሚዛን

በበየነመረብ ላይ ተደራሽነትን ለማስፋት ያለው እድል አስገራሚ ነው። እኛ አሁን የእግዚአብሄርን መንግስት መልእክት ብዙ ወጪ ሳናወጣ ለብዙ ሰዎች ማስተላለፍ እንችላለን።


ኢላማ

በየጊዜው የበየነመረብ አሰራር እየጠነከረና እየጠራ ይመጣል። ተደራሽነትን ኢላማ ማድረግ ወንጌልን ጥርት ባለ መንገድ ለምንፈልጋቸው ሰዎች ማድረስ እንድንችል ይራዳናል።


ተግባቦት

እዚያው በዚያው ተግባቦትና ሲያሻ ተግባቦት ምን እንደሆኑ እና የማህበራዊ ሚዲያዎች እንዴት የተለያዪ የሲያሻ ተግባቦት እድሎችን እንደሚያቀርቡልን እናያለን።

ይህንን ኮርስ በማጠናቀቅ የሚያገኙት


የዲጂታል አለምን እንዴት ማየት እንዳልቦትና ማህበረዊ ሚዲያዎች ለአገልግሎቶዎ ምንያህል ጠቃሚ እንድሆኑ።

 

ስለ ቴክኖሎጂ ተሪክ እና በአሁኑ ጊዜ እየሰጠን ስላለው ጥቅም የተሻለ እውቅት ማዳበር።

 

ስለ ማህበረሰብ፣ የተደራሽነት ሚዛን፣ ኢላማ እንዲሁም ስለ ተግባቦት እውቀትና ችሎታ ማዳበር።

 

ስለ ኮርሱ ማስታወቂያ ከታች ይመልከቱ።